
GrarBooks edition
by Getachew Fekadu
በሃይማኖት ብትኖሩ ራሳችሁን መርምሩ፣ ራሳችሁን ፈትኑ” (2ቆሮ.13÷5)
Overview
(አዳም ኃይለ ኢየሱስ ዘቅድስት ሥላሴ) ከመጽሐፉ ውስጥ የተወሰደ በሃይማኖት ብትኖሩ ራሳችሁን መርምሩ፣ ራሳችሁን ፈትኑ” (2ቆሮ.13÷5) 1. የተጣሉትና ያልታረቁት ሰው አለ? (ማቴ.6÷12-13፤ ማር.11÷25-26) ሀ. የለም ለ. አለ ሐ. አላስታውስም 2. በአካባቢዎ ወደሚገኝ ቤተ ክርስቲያን ሔደው ትምህርተ ወንጌልና የቅዳሴ ጸሎት ይሳተፋሉ? (መዝሙር 121÷1) ሀ. አዎን ለ. አልካፈልም ሐ. አንዳንዴ ብቻ መ. ቤተክርስቲያን በአካባቢዬ የለም
The print edition keeps the tactile shelf-worthy feel while staying inside the same streamlined purchase flow.
Edition notes
Print edition
Ships Immediately after after successfull order!
Readers who want a keep-on-your-shelf physical copy.
Print edition
USD 48.00
Reader Reviews
See what others are saying about this title.
Catalog
More titles you might enjoy based on this selection.