
View details↗
historical fiction
አውቴዝራማ
“የዓለም ሥርዓት ነውረኛ ሆኗል። ሥርዓት ተጥሷል ሰውነት ረክሷል። ትርምስ ቦታውን ይዟል፡፡ ምድር በነፍሰ በላዎች እጅ ወድቃለች። ይህ ግን አይቀጥልም፡፡ ለውጥ አለ ትርምስን የሚረታ ሥርዓት ከፊት እየጋለበ ነው።” አባ ኪሩብ በዝምታ ይጠብቃሉ፡፡ አጠገባቸው ቁጢጥ ብለው ዐይን ዐይናቸውን የሚያዩትን አባ መዓዛን ተመለከቷቸው። አባ መዓዛ ንግግር የሚጀምሩበት መግቢያው እንደቸገራቸው ሁሉ ወደርሳቸው ሲዞሩ ፈጥነው “ምን እያስጨነቀዎ ነው አባቴ” ብለው ጠየቋቸው፡፡ ከገጽ 32
